Organization Catagories
- Organization Catagories
- Accountant
- Aviation
- Bank
- Banks
- College
- Contractors
- Embassy
- Factory
- Factory / Industries
- Factory/industries
Fields of Study
Job Type:Private Business
Fields of Education: በሆቴል ማኔጅመንት፤ በማኔጅመንት በቢዝነስ ማኔጅመንት፤ በማርኬቲንግ ማ
Organization: የፍልውሃ አገልግሎት ድርጅት
Salary : 10,448.00
Posted:2016-03-25
Application Dead line:2016-04-06
የፍልውሃ አገልግሎት ድርጅት በተለያዩ ክፍት ሥራ መደቦች ላይ አመልካቾችን ወዳድሮ በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል፡፡
ተ.ቁ |
የስራ መደብ መጠሪያ |
የላንጋኖ ሪዞርት ቅርንጫፍ ሥራ እስኪያጅ |
1 |
ተፈላጊ ችሎታ |
በሆቴል ማኔጅመንት፤ በማኔጅመንት በቢዝነስ ማኔጅመንት፤ በማርኬቲንግ ማኔጅመንት፤ በኢኮኖሚክስ እና ሊደርሽፕ፤ ሕግ ወይም በአካውንቲንግ ኤም. ኤ/ ዲግሪና ከምረቃ በኃላ በሙያው 6 ዓመት የሥራ ልምድ እና 3 ዓመት በኃላፊነት የሰራ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ ቢ.ኤ.ዲግሪና ከምረቃ በኃላ በሙያው 8 ዓመት ሥራ ልምድ እና 4 ቱን ዓመት በኃላፊነት የሰራ/ች |
|
ደረጃ |
16 |
|
ደመወዝ |
10,448.00 /አሥር ሺህ አራት መቶ አርባ ስምንት ብር/ |
|
ብዛት |
1 /አንድ/ |
|
የሥራ ቦታ |
ላንጋኖ |
ማሳሰቢያ፡-
- የምዝገባ ቀናት ይህ ማስታወቂያ ከወጠበት ዕለት ጅምሮ ባሉት 8 የሥራ ቀናት
- የምዝገባ ቦታ ከዘውዲቱ ሆስፒታል ፊት ለፊት በሚገኘው ፍልውሃ አገልግሎት ድርጅት ከፍተኛ የሰው ሃብት አቅ/ል/ባለሙያ ቢሮ ቁጥር 13
- መንግሥታዊ ካልሆነ የግል ድርጅቶች የሚቀርቡ የሥራ ልምድ ማስረጃ የሥራ ግብር የተከፈለበት መሆኑን የሚገልጽ መሆን አለበት፤
- የሚያቀርቡት የሥራ ልምድ ማስረጃዎች ከሥራው ጋር አግባብነት ያላቸውና ከምረቃ በኃላ የተገኙ መሆን ይገባቸዋል፤
- አመልካቾች ለምዝገባ በሚቀርቡበት ወቅት ዋናውን የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ አንድ ፎቶ ኮፒ ጋር ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- የፈተና ቀን በውስጥ ማስታወቂያ ይገለፃል፡፡
- ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡
- ስልክ ቁጥር 011-551-91-00
Please Click here
to move back to job lists