- ሻለቃ ኃይሌ ገብረ ሥላሴ የክብር አምባሳደር ሆኖ ተሰየመ:
- ናሽናል አቪዬሽን ኮሌጅ በአዲሱ ዓመት የማስትሬት ፕሮግራሞችን ሊያስተዋውቅ ነው
- Economic Activities in Hawassa
- ንግድ ባንክ የበጀት ዓመቱ ክንውን አመርቂ መሆኑን ገለጸ
- የኢትዮጵያ መድን ድርጅት በዓመቱ ውስጥ ግማሽ ቢሊየን ብር ማትረፉን ገለፀ
- የሀዋሳ ዪኒቨርስቲ ምሩቃን ሀገር አቀፍ ፈጠራ ተሸላሚዎች
- National Technology Roadmap
- አዲሷ አለም አቀፍ የቡና ቢዝነስ ተፅዕኖ ፈጣሪ
- የ2008 , የ300 ሺሕ ብር ፈጣሪዎች
- ከመስከረም 2009 ጀምሮ በ7.5 ሚሊየን ዶላር ሰብል የማዳቀል ስራ ሊጀመር ነው
- 400 ሺሕ ሰዎችን ለመቅጠር የሚያስችሉ ፓርኮች፣ በአማራ፣ በአሮሚያ፣ በደቡብና በትግራይ ክልሎች ሊገነቡ ነው
- የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ 7ኛ የሆነው የበንሳ ዳዬ ካምፓስ ግንባታውን ጀመረ
- የአተት በሽታን ለመከላከል ትኩረት ሚሹ ጉዳዮች
- የመንጃ ፈቃድ አሰጣጥ ወደ ቀድሞ ቦታው ሊመለስ ነው
- አዲሱ የፌስቡክ የአይነስውራን ቴክኖሎጂ
- Tourist Facilities in Hawassa
- Ethiopian Airlines Career/Training Opportunities
- Hospitality and Hotels Ranking in Ethiopia
- Blessed Coffee Wins Start Up Africa Entrepreneurship
- Hawassa 2014 Livestock Investment Forum
- Hawassa City Background
- Amora Gedel Fish Market
- Experience Hawassa
- Foundation of Hawassa City
ሻለቃ ኃይሌ ገብረ ሥላሴ የክብር አምባሳደር ሆኖ ተሰየመ:
ሻለቃ ኃይሌ ገብረ ሥላሴ በቀድሞዋ የኖርዌይ ማራቶን ሯጭ በተመሠረተውና ‹‹አክቲቭ ኤጌኒስት ካንሰር›› በተባለው ፋውንዴሽን የፀረ ካንሰር እንቅስቃሴ የክብር አምባሳደር ሆኖ ተሰየመ:: የኖርዌይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ላይላ ኮሃሪ ለሁለት ቀናት በ
ናሽናል አቪዬሽን ኮሌጅ በአዲሱ ዓመት የማስትሬት ፕሮግራሞችን ሊያስተዋውቅ ነው
እስካሁን በበረራ መስተንግዶ (ሆስተስ)፣ በፍሮንት ኦፊስ ኦፕሬሽን፣ በቲኬቲንግና በሪዘርቬሽን፣ በሆቴል ኦፕሬሽን፣ በኤርላይን ደንበኞች አያያዝ ዘርፎችና በሌሎችም ተያያዥ የአቪዬሽን ሙያዎች ተማሪዎችን ሲያሠለጥን ቆይቷል:: ከዚህ በላይ ወደፊት
Economic Activities in Hawassa
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በተያዘው 2009 በጀት ዓመት 18.8 ቢሊዮን ብር ለተለያዩ ፕሮጀክቶች ብድር ለመስጠት አቀደ:: ከዚህ ውስጥ 11.08 ቢሊዮን ብር ብድር በበጀት ዓመቱ ውስጥ እንደሚለቀቅ ተጠቁሟል:: ባንኩ ከዚህ ቀደም ካበደረው ብድር ስድስት ቢሊዮን ብር
ንግድ ባንክ የበጀት ዓመቱ ክንውን አመርቂ መሆኑን ገለጸ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ2008 በጀት ዓመት ባደረገው እንቅስቃሴ 27.5 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን ጠቅሶ፣ የባንኩ ያልተጣራ ትርፍ 13.9 ቢሊዮን ብር መሆኑንና የባንኩ ጠቅላላ ሀብት 384.6 ቢሊዮን ብር መድረሱን አስታወቀ፡፡ ባንኩ፣ ለዝግጅት ክፍላችን በላከው
የኢትዮጵያ መድን ድርጅት በዓመቱ ውስጥ ግማሽ ቢሊየን ብር ማትረፉን ገለፀ
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 28፣ 2008 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መድን ድርጅት በተጠናቀቀው በጀት አመት የ2 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር የአርቦን ገቢ አስመዝግቤለው አለ። ድርጅቱ ለጣቢያችን በላከው መረጃው ከታክስ በፊት አጠቃላይ ትርፉም 522 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር ደርሷ?