Organization Catagories
- Organization Catagories
- Accountant
- Aviation
- Bank
- Banks
- College
- Contractors
- Embassy
- Factory
- Factory / Industries
- Factory/industries
Fields of Study
Job Type:Government
Fields of Education: የሙያ ደረጃ IV የኮሌጅ ዲፕሎማ (የCOC ምዘና ውጤት ማቅረብ የጠበቃል)
Organization: የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ድርጅት
Salary : 3804
Posted:2016-01-19
Application Dead line:2016-02-01
ተ.ቁ |
የስራ መደቡ መጠርያ |
የስራ ደረጃ |
ብዛት |
ደመወዝ |
ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ |
የስራ ልምድ |
የስራ ቦታ |
የቅጥር ሁኔታ |
1 |
ኦፊስ አሲስታንት II |
5 |
4 |
3804 |
የሙያ ደረጃ IV የኮሌጅ ዲፕሎማ (የCOC ምዘና ውጤት ማቅረብ የጠበቃል) |
4 ዓመት በሙያው የሰራ ሰራች |
ዋና መ/ቤት |
በቋሚነት |
ማሳሰብያ
- በድርጅቱ መመርያ መሰረት የትራንስፖርት አበት ይከፍላል እንዲሁም ሌሎች ጥቅማጥቅሞች ይኖሩታል፡፡
- ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡
- የስራ ልምድ የሚያዘው ከምረቃ በኋላ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
- አመልካችች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ቅዳሜ ግማሽ ቀንን ጨምሮ ባሉት 10/ አስር ተከታታይ የስራ ቀናት የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከአንድ ጉርድ ፎቶግራፍ ጋ በማያያዝ ለገሀር በሚገኘው ዋና መስርያ ቤት የሰው ሀብት አመራ ልማት መምርያ እና በየቅ/ፅ/ቤቱ መመዝገብ የምትችሉ መሆንን እናስታውቃለን፡፡
ስልክ ቁጥር 0115518280
Please Click here
to move back to job lists