Organization Catagories
- Organization Catagories
- Accountant
- Aviation
- Bank
- Banks
- College
- Contractors
- Embassy
- Factory
- Factory / Industries
- Factory/industries
Fields of Study
Job Type:Government
Fields of Education:
Organization: ሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ፡፡
Salary : 4461
Posted:2016-01-26
Application Dead line:2016-02-07
ተ.ቁ |
ክፍት የስራ መደብ መጠርያ |
|
ደረጃ |
ደመወዝ |
ብዛት |
ዝቅተና ተፈላጊ ችሎታ |
1 |
የሰው ሀብት ባለሙያ |
8.3/አአ-11 |
ፕሳ - 7 |
4461 |
1 |
በማኔጅመንት፤በቢዝነስ ማኔጅመንት፤በትምህርት አስተዳደር የመጀመርያ ድግሪና 8 ዓመት የሥራ ልምድ |
ማሳሰብያ፡
- አመልካቾች የማይመለስ ከዋናው ጋር የተገናዘበ የትምህርትና የአገልግሎት ማስረጃ ከግል ማመልከቻና ሲቪ ጋ ማቅረብ አለባቸው፡፡
- አመልካቾች ከግል ድርጅቶች የሚያቀርቡት አገልግሎት ማስረጃ ወር ደመወዝ ግብር ለመክፈላቸው ማረጋገጫ ማቅረብ አለባቸው፡፡
- ከተጠቀሱት የት/ት ማስረጃና አገልግሎት ያላቸው ሊወዳደሩ ችላሉ፡፡
- ለሁሉም የስራ መስኮች የኮምፒውተር አጠቃቀም ችሎታ ያለው፡፡
- ሴት ተወዳዳዎች ይበረታታሉ፡፡
- የመስርያ ቤታችን አድራሻ 5ኪሎ ቅድስት ማርያም ቤተክርስትያን ፊትለፊት፡፡
- መረጃ ቢያስፈልግ 0111239657 የውስጥ መስመር 249፡፡
- የመመዝገቢያ ጊዜ ከ19/05/2008 – 30/05/2008 ቢሮ ቁጥር 411 መመዝገብ ይችላሉ፡፡
ሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ፡፡
Please Click here
to move back to job lists