Organization Catagories
- Organization Catagories
- Accountant
- Aviation
- Bank
- Banks
- College
- Contractors
- Embassy
- Factory
- Factory / Industries
- Factory/industries
Fields of Study
Job Type:Government Organization
Fields of Education: PHD in Technology major in Automotive Technology or PHD in Automobile engineering
Organization: በትምህርት ሚኒስቴር የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኢንስቲትዩት
Salary : 8847
Posted:2016-05-30
Application Dead line:2016-06-11
የፌዴራል ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኢንስቲትዩት ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ዲፖርትመንት ሌክቸረሮችና አሲስታንት ፕሮፌሰሮችን መቅጠር ይፈልጋል፡፡
No |
Priority sector /occupation |
Quantity |
Description qualification of trainers /instructors |
Salary |
1 |
Automotive Electronics and vehicle modification |
1 |
PHD in Technology major in Automotive Technology or PHD in Automobile engineering and his or he MSc & BSc in Automotive Technology or related fields |
8847 |
የመመዝገቢያ ጊዜና ቦታ
ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት አስር ተከታታይ የስራ ቀናት በፌዴራል ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኢንስቲትዩት የሰው ኃይል አስተዳደር ቢሮ መመዝገብ ይቻላል፡፡
ከተጠቀሰው የትም/ደረጃና የስራ ልምድ በላይ አግባብ ያለው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ ሊወዳደሩ ይችላሉ፣
አመልካቾች በምዝገባ ወቅት ከመቼ እስከ መቼ እንዳገለገሉ እና ደመወዝ የሚገልጽ አግባብ ያለው የስራ ልምድ ማስረጃ ኦርጅናልና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
አድራሻቸው ከአዲስ አበባ ከተማ ከመቶ ኪሎ ሜትር ርቀት በላይ የሆኑ አመልካቾች የተሟላ የስራ መጠይቅ ፎርም በመሙላት እና ማስረጃ በፋክስ.ቁ. 011 6 46 56 78 በመላክ መመዝገብ ይችላሉ፡፡ ፈተና የሚጥበት ጊዜ በውስጥ ማስታወቂያ ይገለፃል፡፡ ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡
ማንኛውም ጥቅማጥቅም እንደሌሎች በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚፈጸም መሆኑን እንገልጻለን፡፡
አድራሻ፡-ከአራራት ሆቴል ፊት ለፊት ባለው አዲስ መንገድ
ከዚህ በፊት ኢትዮ - ቻይና ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የነበረ ቅጥር ግቢ
ስልክ ቁጥር 0116 46 32 99
በትምህርት ሚኒስቴር የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኢንስቲትዩት
Please Click here
to move back to job lists