Organization Catagories
- Organization Catagories
- Accountant
- Aviation
- Bank
- Banks
- College
- Contractors
- Embassy
- Factory
- Factory / Industries
- Factory/industries
Fields of Study
Job Type:Government Organization
Fields of Education: BSC/MSC ሲቪል ኢንጂነሪንግ ስትራክሽን ማኔጅመንት
Organization: የኢንዱስትሪ ፖርኮች ልማት ኮርፖሬሽን
Salary : 18,152
Posted:2016-06-18
Application Dead line:2016-06-22
የኢንዱስትሪ ፖርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከዚህ በታች በተመለከተው ክፍት የሥራ መደብ ላይ ስራ ፈላጊዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡
ተ.ቁ |
የሥራ መደብ መጠሪያ |
ደረጃ |
ደመወዝ |
ብዛት |
የትምህርት ደረጃ |
ሙያ |
የሥራ ልምድ |
ተጨማሪ መስፈርት |
የስራ ቦታ |
የቅጥር ሁኔታ |
1 |
የመሰረተ ልማት ስራ አመራር ዳይሬክተር |
16 |
18,152 |
|
BSC/MSC |
ሲቪል ኢንጂነሪንግ ስትራክሽን ማኔጅመንት |
9/7 |
ቢያንስ ሁለት ዓመት በሀላፊነት የሰራ |
አዲስ አበባ |
በቋሚነት |
ማሳሰቢያ፡-
- አመልካቾች ለምዝገባ ሲመጡ የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃ ዋናውን እና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡የምዝገባ ቀን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ5 የሰራ ቀናት በስራ ሰዓት ብቻ ይሆናል፡፡
- የምዝገባ ቦታ፡- ከአራት ኪሎ ወደ መገናኛ በሚወስደው መንገድ ኬኒያ ኤምባሲ ፊት ለፊት ቢሻንጋሪ ህንጻ ላይ በሚገኘው የኮርፖሬሽን ዋና መ/ቤት 2ተኛ ፎቅ የሰው ሀባት ስራ አመራር ቢሮ መመዘገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
- የኢንዱስትሪ ፖርኮች ልማት ኮርፖሬሽን
Please Click here
to move back to job lists