Organization Catagories
- Organization Catagories
- Accountant
- Aviation
- Bank
- Banks
- College
- Contractors
- Embassy
- Factory
- Factory / Industries
- Factory/industries
Fields of Study
Job Type:Government Organization
Fields of Education: በእርሻ ኢኮኖሚክስ፤ ኢኮኖሚክስ፤ እስታቲክስ፤ ዴቨሎፕመንት እስተዲስ እ
Organization: እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ሚኒስቴር
Salary : 3425 birr-11027 birr
Posted:2016-09-06
Application Dead line:2016-09-17
እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ሚኒስቴር ለተለያዩ የስራ ክፍሎች ከዚህ በታች በተገለጸው ክፍት የስራ መደብ ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
1.የስራ መደብ መጠሪያ፡-ከፍተኛ የመደበኛ እቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ባለሙያ
ደረጃ፡-ፕሳ-8
የትምህርት አይነት፡- በእርሻ ኢኮኖሚክስ፤ ኢኮኖሚክስ፤ እስታቲክስ፤ ዴቨሎፕመንት እስተዲስ እና አግሪ ቢዝነስ
ተፈላጊ የትምህርት ደረጃና አግባብነት ያለው የስራ ልምድ፡-ቢ.ኤ ዲግሪ 9 ዓመት ማስተርስ ዲግሪ 7 ዓመት በሙያው የሰራ/ች
ብዛት፡-1
ደመወዝ፡- 5081
የቅጥር ሁኔታ፡-በቋሚነት
2.የስራ መደብ መጠሪያ፡-ከፍተኛ የመደበኛ እቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ባለሙያ
ደረጃ፡-ፕሳ-5
የትምህርት አይነት፡- በእርሻ ኢኮኖሚክስ፤ ኢኮኖሚክስ፤ እስታቲክስ፤ ዴቨሎፕመንት እስተዲስ እና አግሪ ቢዝነስ
ተፈላጊ የትምህርት ደረጃና አግባብነት ያለው የስራ ልምድ፡-ቢ.ኤ ዲግሪ 6 ዓመት ማስተርስ ዲግሪ 4 ዓመት በሙያው የሰራ/ች
ብዛት፡-1
ደመወዝ፡- 3425
የቅጥር ሁኔታ፡-በቋሚነት
3.የስራ መደብ መጠሪያ፡-አካውንታንት
ደረጃ፡-ፕሳ-8
የትምህርት አይነት፡- አካውንቲንግ እና ፋይናንስ
ተፈላጊ የትምህርት ደረጃና አግባብነት ያለው የስራ ልምድ፡-ቢ.ኤ ዲግሪ 6 ዓመት
ብዛት፡-2
ደመወዝ፡- 11027
የቅጥር ሁኔታ፡-በቋሚነት
==>ማሳሰቢያ፡-
==>ከዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ በላይ የትምህርት ዝግጅትና የስራ ልምድ ያላቸው ተወዳዳሪዎች ቀርበው መመዝገብ ይችላሉ፡፡
በምዝገባ ወቅት ተወዳዳሪዎች ዋናውን የት/ት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ይዘው መቅረብ አለባቸው
==>የምዝገባው ቦታ በእርሻና ተፈጥሮ ሀብት ሚ/ር የሰው ኃይል ልማት ልማትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት፤
የምዝገባ ጊዜ ይህ ማስታወቂያ ለአመልካች በማስታወቂያ ሰሌዳ ላይ ከተገለጸበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 10 የስራ ቀናቶች ውስጥ ዘወትር በስራ ሰዓት ይሆናል፡፡
==>የፈተናው ቀን በውስጥ ማስታወቂያ ሰሌዳ ይገለጻል፡፡
==>አድራሻ፡- ከመገናኛ ጉርድ ሾላ በሚወስደው መንገድ በኢትዮ- ሴራሚክስ እና ጂኦሎጂካል ሰርቬ መካከል ው ውስጥ ገባ ብሎ
==>ስልክ ቁጥር፡- 0116461685
Please Click here
to move back to job lists