Organization Catagories
- Organization Catagories
- Accountant
- Aviation
- Bank
- Banks
- College
- Contractors
- Embassy
- Factory
- Factory / Industries
- Factory/industries
Fields of Study
Job Type:Government Organization
Fields of Education: በኢኮኖሚክስ/ በማርኬቲንግ / በምህንድስ / በአውቶሞቲቭ ቴክኖሎጂ / እና ሌ??
Organization: የኦሮሚያ መንግሥት ግዥና ንብረት ማስወገድ ኤጀንሲ
Salary : 1881ብር - 8154 ብር
Posted:2016-09-20
Application Dead line:2016-09-30
የኦሮሚያ መንግሥት ግዥና ንብረት ማስወገድ ኤጀንሲ ከዚህ በታች በተመለከቱት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡
ተ.ቁ |
የሥራ መደብ መጠሪያ |
የሥራ መደብ ደረጃ |
ብዛት |
የትምህርት ደረጃና አግባብ ያለው የሥራ ልምድ |
ደመወዝ |
የመደብ መታወቂያ ቁጥር |
የቅጥር ሁኔታ |
1 |
የሚወገዱ ንብረቶች የሽያጭ ከፍተኛ ባለሙያ (የቡድን አስተባባሪ ) |
XIV |
1 |
በኢኮኖሚክስ/ በማርኬቲንግ የመጀመሪያ ዲግሪና የሽያጭ ሥራ 6 ዓመት ቀጥታ አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ ወይም 2ኛ ዲግሪና 5 ዓመት የሥራ ልምድ |
8154 |
39/FF-205 |
በቋሚነት |
2 |
የሚወገዱ ንብረቶች ሽያጭ ባለሙያ |
XIII |
1 |
በማርኬቲንግ/በኢኮኖሚክስ ወይም የሙያና ቴከኒክ ዲፕሎማና ከሥራው ጋር አግባብ ያለው 8 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም በማርኬቲንግ/በኢኮሚክስ የመጀመሪያ ዲግሪና ከሥራው ጋር አግባብ ያለው ዓመት የሥራ ልምድ ወይም 2ኛ ዲግሪና 3 ዓመት የሥራ ልምድ |
5928 |
39/FF-209 |
በቋሚነት |
3 |
የሚወገዱ ንብረቶች ሽያጭ ባለሙያ |
XII |
1 |
በማርኬቲንግ/በኢኮኖሚክስ ዲፕሎማና 7 ዓመት የስራ ልምድ ወይም በማርኬቲንግ / በኢኮኖሚክስ የመጀመሪያ ዲግሪና 3 ዓመት አግባብ ያለው የሥራ ልምድ ወይም 2ኛ ዲግሪና 2 ዓመት የሥራ ልምድ |
5096 |
39/FF-211 |
በቋሚነት |
4 |
የግዥ ውል ስምምነትና ክትትል አስተዳደር ባለሙያ |
XIV |
1 |
በህግ/ በምህንድስና የመጀመሪያ ዲግሪና በግዥ ሥራ 4 ዓመት የሥራ ልምድ |
7041 |
39/FF-166 |
በቋሚነት |
5 |
የግዥ ስምምነት ዝግጅት ድጋፍ ባለሙያ |
XIV |
1 |
በምህንድስና የመጀመሪያ ዲግሪና በግዥ ሥራ 4 ዓመት የሥራ ልምድ |
7041 |
39/ff-159 |
በቋሚነት |
6 |
የግዥ ቴክኒክ ባለሙያ |
XII |
1 |
በአውቶሞቲቭ ቴክኖሎጂ ወይም በምህንድስና የመጀመሪያ ዲግሪና በቀጥታ አግባብ ያለው 2 የሥራ ልምድ ወይም 2ኛ ዲግሪና 1 ዓመት የሥራ ልምድ |
5928 |
39/ff-144 |
በቋሚነት |
7 |
የግዥ ቴክኒክ ባለሙያ |
XI |
1 |
በአውቶሞቲቭ ቴክኖሎጂ ወይም በምህንድስና የመጀመሪያ ዲግሪና በቀጥታ አግባብ ያለው 1 የሥራ ልምድ ወይም 2ኛ ዲግሪና 1 ዓመት የሥራ ልምድ 0 ዓመት የሥራ ልምድ |
4273 |
39/ff-149 |
በቋሚነት |
8 |
የግዥ ቴክኒክ ባለሙያ |
X |
2 |
በአውቶሞቲቭ ቴክኖሎጂ ወይም በምህንድስና የመጀመሪያ ዲግሪና 0 ዓመት የሥራ ልምድ |
3440 |
39/ff-152 39/ ff-53 |
በቋሚነት |
9 |
ከፍተኛ የግዥ ቴክኒክ ባለሙያ |
XV |
2 |
በአውቶሞቲቭ ቴክኖሎጂ ወይም በምህንድስና የመጀመሪያ ዲግሪና በቀጥታ አግባብ ያለው 6 የሥራ ልምድ ወይም / በአውቶሞቲቭ ቴክኖሎጂ / በምህንድስና 2ኛ ዲግሪና በቀጥታ አግባብ ያለው 5 ዓመት የሥራ ልምድ |
8154 |
39/ff-136 39/ ff-132 |
1 በቋሚነት |
10 |
የግዥ ቴክኒክ ባለሙያ |
XIV |
1 |
በአውቶሞቲቭ ቴክኖኮጂ / ወይም በምህንድስና 5 ዓመት በቀጥታ አግባብ ያለው የሥራ ልምድ ወይም/ በአውቶሞቲቭ ቴክኖሎጂ ወይም በምህንድስና 2ኛ ዲግሪና በቀጥታ አግባብ ያለው ዓመት የሥራ ልምድ |
7041 |
39/ ff-137 |
በቋሚነት |
11 |
ጀማሪ የግዥ ባለሞያ |
IX |
3 |
በፕሮክረሜንት እና ሰፕላይ ማናጅሜንት / በኢኮኖሚክስ / በማርኬቲንግ/በአካውንቲንግ የመጀመሪያ ዲግሪና 0 ዓመት የሥራ ልምድ |
2971 |
39/ ff-128 39/ff-129 39/ff-130 |
በቋሚነት |
12 |
ሴክሬተሪ |
VII |
1 |
በጽህፈትና ቢሮ አስተዳደር ዲፕሎማና 1 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም በቀድሞ የትምህርት ፖሊስ 12ኛ በአዲሱ የትምህርት ፖሊስ 10ኛ ክፍል የጨረስና በቀጥታ አግባብነት ያለው 5 ዓመት የሥራ ልምድ |
2151 |
39/ff-89 |
በቋሚነት |
13 |
ኤክስክዩቲቭ ሴክሬተሪ |
VIII |
2 |
በጽህፈትና ቢሮ አስተዳደር ዲፕሎማና በቀጥታ አግባብ ያለው 3 ዓመት የሥራ ልምድ |
2570 |
39/ff-85 39/ ff-05 |
በቋሚነት |
14 |
ሹፌር |
VI |
2 |
በአዲሱ የትምህርት ፖሊስ 6ኛ ክፍል ወይም በቀድሞ የትምህርት ፖሊስ 8ኛ ክፍል ያጠናቀቀ እና 3ኛ መንጃ ፈቃድ ያለው 4 ዓመት የሥራ ልምድ |
1881 |
39/ ff-81 39/ ff-84 |
በቋሚነት |
15 |
ሹፌር |
VII |
1 |
በአዲሱ የትምህርት ፖሊስ 6ኛ በቀድሞ የትምህርት ፖሊስ 8ኛ ክፍል ያጠናቀቀ እና 3ኛ መንጃ ፈቃድ ያለው 5 ዓመት የሥራ ልምድ |
2151 |
39/ ff-78 |
በቋሚነት |
16 |
የሂሳብ ባለሙያ |
XIV |
1 |
በአካውንቲንግ/በቢዝመስ እጁኬሽን የመጀመሪያ ዲግሪና በቀጥታ አግባብ ያለው 5 ዓመት የሥራ ልምድ |
5928 |
39/ ff-62 |
በቋሚነት |
17 |
የማህደርና ሪደርድ አስተባባሪ |
X |
1 |
በሥራ አመራር ወይም በተመሳሳይ የኮሌጅ ዲፕሎማና 5 ዓመት ስራ ልምድ |
3204 |
39/ ff-40 |
በቋሚነት |
18 |
የሎጄስቲክ ባለሙያ |
XII |
1 |
በሰፕላይስ ማኔጅመንት/በአካውንቲንግ/በኢኮኖሚክስ/በማኔጅመንት ዲፕሎማ እና ከሥራው ጋር እግባብ ያለው 7 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም በሰፕላይ ማኔጅመንት/በአካውንቲንግ/በኢኮኖሚክስ መጀመሪያ ዲግሪና አግባብ ያለው 3 ዓመት የሥራ ልምድ |
4461 |
39/ ff-72 |
በቋሚነት |
19 |
የንብረት አስተዳደር ባለሙያ |
XI |
1 |
ከቴክኒክና ሙያ ትምህርት ቤት በሰፕይ ማኔጅመንት /በአካውንቲንግ/በኢኮኖሚክስ /በማርኬቲንግ/በማኔጅመንት/ የኮሌጅ ዲፕሎማ እና አግባብነት ያለው 6 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም በሰፕላይ ማኔጅመንት/በአካውንቲንግ/ በኢኮኖሚክስ/በማኔጅመንት/በማርኬቲንግ የመጀመሪያ ዲግሪና 3 ዓመት አግባብ ያለው የሥራ ልምድ ወይም በምህንድስና እና 2 ዓመት የሥራ ልምድ |
3740 |
39/ ff-71 |
በቋሚነት |
20 |
የኦዲት ባለሙያ |
XII |
1 |
በአካውንቲንግ ወይም በተመሳሳይ የመጀመሪያ ዲግሪና በቀጥታ አግባብ ያለው 3 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም 2ኛ ዲግሪና 2 ዓመት የሥራ ልምድ |
4461 |
39/ ff-31 |
በቋሚነት |
21 |
የአፈጻጻም ክትትልና ገምጋሚ ባለሙያ |
XIV |
1 |
በኢኮኖሚክስ/በማኔጅመንት ወይም በተመሳሳይ የመጀመሪያ ዲግሪና በሙያው 5 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም 2ኛ ዲግሪና 4 ዓመት የሥራ ልምድ |
5928 |
39/ ff-25 |
በቋሚነት |
22 |
የፎተ ግራፍና ድምጽ ቀረጻ ባለሙያ |
X |
1 |
በኦዲዮቪዥዋል/በቪዲዮ ግራፊ ወይም በተመሳሳይ ሙያ ዲፕሎማና በቀጥታ አግባብ ያለው 5 ዓመት የሥራ ልምድ |
3204 |
39/ ff-09 |
በቋሚነት |
23 |
የዳታ ቤዝ አስተዳደር |
XIV |
1 |
በኮምፒውተር ሣይንስ/በኢንፎርሜሽን ሣይንስ/በማኔጅመንት ኢንፎርሜሽን ሲስተም የመጀመሪያ ዲግሪና በቀጥታ አግባብ ያለው 5 ዓመት የሥራ ልምድ |
5928 |
39/ ff-11 |
በቋሚነት |
24 |
ሥርዓተ ጾታና ህጻናት ጉዳይ ባለሙያ |
XIV |
1 |
በሶሾሎጂ/ሶሾል ሣይንስ/ በማኔጅመንት የመመሪያ ዲግሪና አግባብ ያለው 6 ዓመት የሥራ ልምድ ወይም 2ኛ ዲግሪና 5 ዓመት የስራ ልምድ |
5928 |
39/ ff-04 |
በቋሚነት |
ማስታወቂያ የሚቆየው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ከውጣበት እለት ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ይሆናል፡፡
ፆታ አይለይም ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡
ዲፕሎማ በሚጥቁ የሥራ መደቦች ላይ የሌቭል የጨረሱ አመልካቾች የብቃት ማረጋገጫ (COC) ማቅረብ አለባቸው፡፡
የስራ ቦታ አዲስ አበባ
ስልክ ቁጥር 011-12-48-641 / 0111-23-68-28 ይደውሉ፡፡
Please Click here
to move back to job lists