Organization Catagories
- Organization Catagories
- Accountant
- Aviation
- Bank
- Banks
- College
- Contractors
- Embassy
- Factory
- Factory / Industries
- Factory/industries
Fields of Study
Job Type:Government Organization
Fields of Education: BSC/MSC/ከ8ኛ በላይ/
Organization: የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደረቅ ቆሻሻ መልሶ መጠቀም ማስወገድ ፕሮጀ
Salary : 7737.00 ብር - 2498.00 ብር
Posted:2016-09-25
Application Dead line:2016-10-04
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደረቅ ቆሻሻ መልሶ መጠቀም ማስወገድ ፕሮጀክት ጽ/ቤት ከዚህ በታች በተጠቀሱት ክፍት የስራ መደቦች ላይ ሠራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡
ተ.ቁ |
የሥራ መደብ መጠሪያ |
የትምህርት ዓይነት |
የትምህርት ደረጃ |
የሥራ ልምድ |
የሥራ መደብ ደረጃ |
ደመወዝ |
ብዛት |
ምርምር |
1 |
ሶሻል ወርከር |
ማህበራዊ ሳይንስ |
BSC/MSC |
4 ዓመት/ 2ዓመት |
ኮንትራት |
6000.00 |
1 |
የሥራ ቦታ ሰንዳፋ ኦሮምኛ ቋንቋ የሚችል ነዋሪነቱ ሰንዳፋ ከተማ ቢሆን ይመረጣል |
2 |
ኤክስካቫተር ኦፕሬተር |
ልዩ መንጃ ፍቃድ ያለው |
ከ8ኛ በላይ |
5 ዓመት |
X |
7737.00 |
4 |
ቋሚ ቅጥር |
3 |
ረዳት ኤክስካቫተር ኦፕሬተር |
ልዩ መንጃ ፍቃድ ያለው |
ከ8ኛ በላይ |
3 ዓመት |
V |
2498.00 |
4 |
ቋሚ ቅጥር |
4 |
ሎደር ኦፕሬተር |
ልዩ መንጃ ፍቃድ ያለው |
ከ8ኛ በላይ |
5 ዓመት |
IX |
6375.00 |
5 |
ቋሚ ቅጥር |
5 |
ረዳት ሎደር ኦፕሬተር |
ልዩ መንጃ ፍቃድ ያለው |
ከ8ኛ በላይ |
5 ዓመት |
V |
2498.00 |
5 |
ቋሚ ቅጥር |
ማሳሰቢያ፡-
መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 (አሥር) ተከታታይ ቀናት ውስጥ የትምህርት ማስረጃችሁን የሥራ ልምድ ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒውን በመያዝ አዲስ ከተማ ክ/ከተማ ጳውሎስ ሆስፒታል አለፍ ብሎ ጉለሌ ቅርንጫፍ ንግድ ባንክ ፊት ለፊት ያለው ኦሊቪያ ነዳጅ ማደያ ጀርባ በሚገኘው የጽዳት አስተዳደር ኤጀንሲ እና ደ.ቆ/መ/መ/ማ/ፕ/ጽ/ቤት የሰው ኃይል አስተዳር ደጋፊ ሥራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 3 በመገኙት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ስልክ ፡ 251-0112-773789 ሞባይል 0941 53 91 55 ይደውሉ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደረቅ ቆሻሻ መልሶ መጠቀም ማስወገድ ፕሮጀክት ጽ/ቤት
Please Click here
to move back to job lists