Organization Catagories
- Organization Catagories
- Accountant
- Aviation
- Bank
- Banks
- College
- Contractors
- Embassy
- Factory
- Factory / Industries
- Factory/industries
Fields of Study
Job Type:Government Organization
Fields of Education: በሲቪል ኢንጂነሪንግ/በፐርቼዚንግና ሰፕላይ ማኔጅመንት /
Organization: የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት
Salary : 650.00 birr - 6914.00 birr
Posted:2016-09-23
Application Dead line:2016-10-06
የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት ከዚህ በታች በተመለከቱት ክፍት የስራ መደቦች ላይ ባለሞያዎችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
ተ.ቁ |
የስራ መደብ መጠሪያ |
ብዛት |
የሥራ ደረጃ |
ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ |
አግባብ ያለው የስራ ልምድ |
የቅጥር ሁኔታ |
የስራ ቦታ |
ደመወዝ |
1 |
የቴክኒካል ክትትልና ግምገማ ከፍተኛ ኤክስፐርት |
2 |
XV |
በሲቪል ኢንጂነሪንግ የመጀመሪያ ዲግሪና ከዚያ በላይ |
6/5 |
ቋሚ |
አዲስ አበባ |
6914.00 |
2 |
የቴክኒካል ክትትልና ግምገማ ከፍተኛ ኤክስፐርት |
1 |
XIV |
በሲቪል ኢንጂነሪንግ የመጀመሪያ ዲግሪና ከዚያ በላይ |
5/4 |
ቋሚ |
አዲስ አበባ |
6099.00 |
3 |
የግዥ ንብረት አስተዳደር ቡድን መሪ |
1 |
ፕሣ-6 |
በፐርቼዚንግና ሰፕላይ ማኔጅመንት የመጀመሪያ ዲግሪ እና ከዚያ በላይ |
7/6 |
ቋሚ |
አዲስ አበባ |
4867.00 |
4 |
የግዥ ሰራተኛ |
1 |
ጽሂ-8 |
በቀድሞው ለ12/10 ያጠናቀቀ 8 አመት የ1ኛ አመት የኮሌጅ ት/ት 6 አመት የ2ኛ አመት የኮሌጅ ት/ት 4 አመት ዲፕሎማ 2 አመት በዲግሪ ዜሮ አመት በግዥና ንብረት አስተዳደር/በሰፕላይ ማኔጅመንት |
8/6/4/2/0 |
ቋሚ |
አዲስ አበባ |
1743.00 |
5 |
የመልዕክት ሰራተኛ/ተላላኪ/ |
1 |
ጥጉ-2 |
የ5ኛ/6ኛ ክፍል ት/ት ያጠናቀቀ/ች |
4/2 |
ቋሚ |
አዲስ አበባ |
650.00 |
6 |
ሾፌር |
4 |
እጥ-5 |
ስምንተኛ ክፍል ያጠናቀቀ የድሮው 3ኛ ወይም አዲሱ ህዝብ 1 መንጃ ፈቃድ ያለው |
4 |
ቋሚ |
አዲስ አበባ |
1511.00 |
7 |
የሪከርድና ማህደር ሰራተኛ |
1 |
ጽሂ-8 |
በቀድሞው 12/10 ያጠናቀቀ 8 ዓመተ የ1ኛ አመት የኮሌጅ ት/ት 6 አመት የኮሌጅ ት/ት 4 አመት ዲፕሎማ 2 አመት በሙያው የሰራ/ች የመጀመሪያ ዲግሪ ዜሮ አመት በሪከርድ ማኔጅመንት በሰው ሃብት አስተዳደር |
8/6/4/2/0 |
ቋሚ |
አዲስ አበባ |
1743.00 |
ጾታ አይለይም
የምዝገባ ቦታ፡- መንገድ ፈንድ ጽ/ደቤት ርቼ ወደ ቂርቆስ ቤተክርስቲያን የሚወስድ መንገድ 200 ሜትር ገባ ብሎ
የምዝገባ ጊዜ፡- ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት አስር ተከታታይ የስራ ቀናት የሰው ሀብት እና የጠቅላላ አገልግሎት ቢሮ
ማሳሰቢያ፡- መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ከትምህርትና ከስራ መደቡ ጋር አግባብ ያለው የስራ ልምድ ማስረጃ ኦሪጅናል የማይመለስ ፎቶ ኮፒ አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡
የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት
Please Click here
to move back to job lists