Organization Catagories
- Organization Catagories
- Accountant
- Aviation
- Bank
- Banks
- College
- Contractors
- Embassy
- Factory
- Factory / Industries
- Factory/industries
Fields of Study
Job Type:Government Organization
Fields of Education: ሲቪል ምህንድስና/መካኒካል መሀንዲስ/በዕጽዋት ሳይንስ/በእንስሳት ሳይን??
Organization: የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ዋና ስራ አስፈፃሚ ጽ/ቤት
Salary : 4822.00 ብር - 8178.00 ብር
Posted:2016-10-01
Application Dead line:2016-10-14
የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ዋና ስራ አስፈፃሚ ጽ/ቤት የሰው ኃይል አስተዳደር የስራ ሂደት በዋና ስራ አስፈፃሚ ጽ/ቤት ስር ላሉ የስራ ክፍሎች ከዚህ በታች በተዘረዘረው ክፍት መደብ በቋሚ ቅጥር አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ከዚህ በታች የተጠቀሰውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርት ማስረጃችሁን በማቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
የስራ የክፍሉ ስም |
የስራ መደብ መጠሪያ |
የመ.መ.ቁጥር |
ደረጃ |
ብዛት |
ደመወዝ |
ተፈላጊ ችሎታ |
የአገልግሎት ዘመን |
ለጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ ልማት ጽ/ቤት |
1. የኮንስትራክሽን የስራ ዕድል ፈጠራ ኤክስፐርት |
ከ/29-32-037 |
V |
1 |
5607.00 |
ሲቪል ምህንድስና፣ ቢውልዲንግ ምህንድስና ኢንዱስትሪያል ምህንድስና |
የመጀመሪያ ዲግሪ 5 ዓመት 2ኛ ዲግሪ 3 ዓመት 3ኛ ዲግሪ 0 ዓመት |
|
2. የብረታ ብረት ኢንጅነሪንግ ግብዓት አቅርቦት ኤክስፐርት |
ከ/29-32-054 |
V |
1 |
5607.00 |
መካኒካል መሀንዲስ፣ ኢንዱስትሪያል ቴክኖሎጂስት፣ ማኑፋክቸሪንግ ቴክኖሎጂስት እና ተመሳሳይ ወይም ማርኬቲንግ ማኔጅመንት፣ ኢኮኖሚክስ እና መሰረታዊ የኮምፒውተር ዕውቀት ያላት/ያለው |
የመጀመሪያ ዲግሪ 5 ዓመት 2ኛ ዲግሪ 3 ዓመት 3ኛ ዲግሪ 0 ዓመት |
|
3. የብረታ ብረት ኢንጅነሪንግ ምርትና ምርታማነት ማሻሻያ ኤክስፐርት |
ከ/29-32-055 |
V |
1 |
5607.00 |
መካኒካል መሀንዲስ፣ ኢንዱስትሪያል ቴክኖሎጂስት፣ ማኑፋክቸሪንግ ቴክኖሎጂስት እና ተመሳሳይ ወይም ማርኬቲንግ ማኔጅመንት፣ ኢኮኖሚክስ እና መሰረታዊ የኮምፒውተር ዕውቀት ያላት/ያለው |
የመጀመሪያ ዲግሪ 5 ዓመት 2ኛ ዲግሪ 3 ዓመት 3ኛ ዲግሪ 0 ዓመት |
|
4. የእንጨት ባህላዊ እደ-ጥበብና ጌጣጌጥ የግብዓት አቅርቦት ኤክስፐርት |
ከ/29-32-057 |
V |
1 |
5607.00 |
መካኒካል መሀንዲስ፣ ኢንዱስትሪያል ቴክኖሎጂስት፣ ማኑፋክቸሪንግ ቴክኖሎጂ በእንጨት ቴክኖሎጂ እና ተመሳሳይ ወይም ማርኬቲንግ ማኔጅመንት፣ ኢኮኖሚክስ እና መሰረታዊ የኮምፒውተር ዕውቀት ያላት/ያለው |
የመጀመሪያ ዲግሪ 5 ዓመት 2ኛ ዲግሪ 3 ዓመት 3ኛ ዲግሪ 0 ዓመት |
|
5. የግንባታ ግብዓት አቅርቦት ኤክስፐርት |
ከ/29-32-058 |
IV |
1 |
4922.00 |
በሲቪል ምህንድስና፣ ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ፣ በጂኦሎጂ እና በተመሳሳይ የሙያ መስክ ወይም ማርኬቲንግ ማኔጅመንት፣ ኢኮኖሚክስ እና መሰረታዊ የኮምፒውተር ዕውቀት ያላት/ያለው |
የመጀመሪያ ዲግሪ 5 ዓመት 2ኛ ዲግሪ 3 ዓመት 3ኛ ዲግሪ 0 ዓመት |
|
6. የግንባታ ምርትና ምርታማነት ማሻሻያ ኤክስፐርት |
ከ/29-32-059 |
IV |
1 |
5607.00 |
በሲቪል ምህንድስና፣ ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ፣ በጂኦሎጂ እና በተመሳሳይ የሙያ መስክ ወይም ማርኬቲንግ ማኔጅመንት፣ ኢኮኖሚክስ እና መሰረታዊ የኮምፒውተር ዕውቀት ያላት/ያለው |
የመጀመሪያ ዲግሪ 5 ዓመት 2ኛ ዲግሪ 3 ዓመት 3ኛ ዲግሪ 0 ዓመት |
|
7. የኢንተርፕራይዞች የፋይናንስ አቅርቦት ድጋፍና ክትትል ኤክስፐርት |
ከ/29-32-060 |
V |
1 |
4822.00 |
አካውንቲንግ፣ ማኔጅመንት፣ ቢዝነስ ማኔጅመንት፣ ኢኮኖሚክስ እና ተመሳሳይ የሙያ መስክ |
የመጀመሪያ ዲግሪ 5 ዓመት 2ኛ ዲግሪ 3 ዓመት 3ኛ ዲግሪ 0 ዓመት |
|
8. የኮንስትራክሽን ዘርፍ ልማት ከፍተኛ ኤክስፐርት |
ከ/29-32-007 |
V |
1 |
5607.00 |
ሲቪልምህንድስና፣ ኢንዱስትሪያል ምህንድስና ወይም በኢኮኖሚክስ ማኔጅመንት፣ ከተማ ስራ አመራር ማርኬቲንግ ማኔጅመንት |
የመጀመሪያ ዲግሪ 5 ዓመት 2ኛ ዲግሪ 3 ዓመት 3ኛ ዲግሪ 0 ዓመት |
|
9. የዕጽዋትና አካባቢ ክፍል ልማት ኤክስፐርት |
ከ/29-32-009 |
V |
1 |
5607.00 |
በዕጽዋት ሳይንስ፣ በምግብ ሳይንስ፣ ሆርቲ ካልቸር፣ አግሮ ኢኮኖሚክስ እና በተመሳሳይ የሙያ መስክ |
የመጀመሪያ ዲግሪ 5 ዓመት 2ኛ ዲግሪ 3 ዓመት 3ኛ ዲግሪ 0 ዓመት |
|
10. እንስሳት ዘርፍ ልማት ኤክስፐርት |
ከ/29-32-010 |
V |
1 |
5607.00 |
በእንስሳት ሳይንስ፣ በምግብ ሳይንስ፣ ሆርቲ ካልቸር፣ እና በተመሳሳይ የሙያ መስክ |
የመጀመሪያ ዲግሪ 5 ዓመት 2ኛ ዲግሪ 3 ዓመት 3ኛ ዲግሪ 0 ዓመት |
|
11. የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን ድጋፍ አመቻች ኤክስፐርት |
ከ/29-32-015 |
V |
1 |
5607.00 |
ማኔጅመንት፣ ቢዝነስ ማኔጅመንት፣ ኢኮኖሚክስ፣ አካውንቲንግ፣ በማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ እና በተመሳሳይ የሙያ መስክ |
የመጀመሪያ ዲግሪ 5 ዓመት 2ኛ ዲግሪ 3 ዓመት 3ኛ ዲግሪ 0 ዓመት |
|
12. የኢንተርፕራይዞች የኦዲት አገልግሎት ድጋፍና ክትትል ኤክስፐርት |
ከ/29-32-017 |
IV |
1 |
4922.00 |
አካውንቲንግ፣ ማኔጅመንት፣ ቢዝነስ ማኔጅመንት፣ ኢኮኖሚክስ እና በተመሳሳይ የሙያ መስክ |
የመጀመሪያ ዲግሪ 5 ዓመት 2ኛ ዲግሪ 3 ዓመት 3ኛ ዲግሪ 0 ዓመት |
|
13. የኢንተርፕራይዞች ተሞክሮ ቅመራ ኤክስፐርት |
ከ/29-32-018 |
V |
1 |
5607.00 |
ማኔጅመንት፣ ቢዝነስ ማኔጅመንት፣ ግብርና፣ ማህበራዊ ሳይንስ፣ ኢኮኖሚክስ፣ ሶሾሎጂ/በማህበራዊ ዘርፍ፣ ህግ ስታስቲክስ፣ አካውንቲንግ፣ በማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪና፣ በተመሳሳይ የሙያ መስክ |
የመጀመሪያ ዲግሪ 5 ዓመት 2ኛ ዲግሪ 3 ዓመት 3ኛ ዲግሪ 0 ዓመት |
ለመንግስት ኮንስትራክሽን ጽ/ቤት |
14. ስትራክቸር ዲዛይን ዝግጅት ከፍተኛ መሐንዲስ |
ክ/29-11-04-013 |
XV |
1 |
8178.00 |
በስትራክቸራል፣ ሲቪል ምህንድስና |
ማስተርስ 4 ዓመት ቢኤስሲ 6 ዓመት ቀጥታ አግባብነት ያለው የስራ ልምድ |
15. ኳንቲቲ ሰርቨየር መካከለኛ መሀንዲስ |
ክ/29-11-04-017 |
XIV |
1 |
7212.00 |
ሲቪል ምህንድስና፣ ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ ማኔጅመንት፣ |
ቢኤስሲ ዲግሪ 5 ዓመት ዲፕሎማ 6 ዓመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ |
|
16. መካከለኛ የንድፍ ባለሙያ |
ክ/29-11-04-028 |
XII |
1 |
5565.00 |
በንድፍ ሙያ |
ዲፕሎማ 3 ዓመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ |
|
17. የስትራክቸራል ጥራት ቁጥጥር መሀንዲስ |
ክ/29-11-04-028 |
XV |
1 |
8178.00 |
ስትራክቸራል እና ሲቪል መሀንዲስ፣ |
ማስተርስ 3 ዓመት ቢኤስሲ 5 ዓመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ ያለው |
|
|
18. ኳንቲቲ ጥራት ቁጥጥር ከፍተኛ መሀንዲስ |
ክ/29-11-04-032 |
XIV |
1 |
7212.00 |
በሲቭል ምህንድስና እና ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ ማኔጅመንት |
ማስተርስ 3 ዓመት ቢኤስሲ 5 ዓመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ ያለው |
ለህብረተሰብ ተሳትፎ ልማት ጽ/ቤት |
19. ሲኒየር አርክቴክቸራል መሀንዲስ |
ክ/29-11-02-11 |
XIII |
1 |
6350.00 |
በአርክቴክቸር |
ማስተርስ 2 ዓመት ቢኤስሲ ዓመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ |
20. ኤሌክትሪካል መሀንዲስ |
ክ/29-11-02-14 |
XII |
1 |
5565.00 |
ኤሌክትሪካል ምህንድስና |
ማስተርስ 1 ዓመት ቢኤስሲ 3 ዓመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ |
- አመልካቾች ለምዝገባ ሲመጡ ኦርጅናል የትምህርት ማስረጃ እና ከስራው ጋር ቀጥታ አግባብነት ያለው የስራ ልምድ እና ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- ከግል ድርጅቶች የሚቀርቡ የስራ ልምድ ማስረጃዎች የስራ ግብር የተከፈለበት መሆን ይኖርበታል፡፡
- በሌቭል ደረጃ እና በቀድሞ ቴክኒክና ሙያ ትምህርት በሚቀርቡ የትምህርት ማስረጃዎች የብቃት ማረጋገጫ /COC/ ለሚጠይቅ የስራ መደብ የብቃት ማረጋገጫ ማስረጃ ማቅረብ ግዴታ ነው፡፡
- የምዝገባ ጊዜ፡- ይህ የስራ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ብቻ ይሆናል፡፡
- የምዝገባ ቦታ፡- በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ አስተዳደር በዋና ስራ አስፈፃሚ የሰው ኃይል አስተዳደር ደጋፊ የስራ ሂደት ቢሮ፡፡
- አድራሻ፡- ቶታል የድሮ 3 ቁጥር ማዞሪያ /ከኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ አነስተኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ወረድ ብሎ፡፡
- ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 830 02 94 ይጠቀሙ፡፡
በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ አስተዳደር የዋና ስራ አስፈፃሚ ጽ/ቤት
Please Click here
to move back to job lists