Organization Catagories
- Organization Catagories
- Accountant
- Aviation
- Bank
- Banks
- College
- Contractors
- Embassy
- Factory
- Factory / Industries
- Factory/industries
Fields of Study
Job Type:Government Organization
Fields of Education: በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ወይም በኢንፎርሜሽን ሳይንስ ወይም በኮምፒዩተር
Organization: በኢፌዴሪ የመደኃኒት ፈንድ አቅርቦት ኤጀንሲ አዲስ አበባ ቅርንጫፍ
Salary : 1765
Posted:2016-10-12
Application Dead line:2016-10-17
ተ.ቁ |
የስራ መደብ መጠሪያ |
ደረጃ |
የት/ት ደረጃ |
የት/ት ዓይነት |
የሥራ ልምድ በዓመት |
ደመወዝ ብር |
ብዛት |
የቅጥር ሁኔታ |
የሥራ ቦታ |
1 |
ዳታ ክለርክ |
7 |
ኮሌጅ ዲፕሎማ/ ደረጃ 3 |
በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ወይም በኢንፎርሜሽን ሳይንስ ወይም በኮምፒዩተር ሳይንስ ወይም በሴክሬታሪያል ሳይንስ |
0 ዓመት |
1765 |
1 |
በቋሚነት |
አዲስ አበባ ቅርንጫፍ |
ከዚህ በላይ ለተገለጸው ክፍት የሥራ መደብ አመልካቾች የትምህርት፣ የስራ ልምድና ተዛማጅ ዋናውንና ፎቶ ኮፒውን በመያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 (አምስት) የሥራ ቀናት ውስጥ በሳሪስ አቦ ሃና ማሪያም ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በሚገኘው የመድኃኒትና ፈንድና አቅርቦት ኤጀንሲ አዲስ አበባ ቅርንጫፍ የሰው ሀብት አስተዳደር ቢሮ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ለተጨማሪ መረጃ ስ.ቁ 0118 69 51 88
በኢፌዴሪ የመደኃኒት ፈንድ አቅርቦት ኤጀንሲ አዲስ አበባ ቅርንጫፍ
Please Click here
to move back to job lists