Organization Catagories
- Organization Catagories
- Accountant
- Aviation
- Bank
- Banks
- College
- Contractors
- Embassy
- Factory
- Factory / Industries
- Factory/industries
Fields of Study
Job Type:Government Organization
Fields of Education: አቀፍ ግንኙነትና ፖለቲካል ሣይንስ/በኢኮኖሚክስ/በጋዜጠኝነትና ኮሚኒኬሽ
Organization: የወጣቶችና ስፖርት ሚኒስቴር
Salary : 2008 - 7204
Posted:2016-11-04
Application Dead line:2016-11-11
የወጣቶችና ስፖርት ሚኒስቴር ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል፡፡
ተ.ቁ |
የሥራ መደብ መጠሪያ |
መ.ቁጥር |
ደረጃ |
ደመወዝ |
ብዛት |
የትምህርት ደረጃ |
አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ |
1 |
ከፍተኛ የፕሮቶኮልና አለም አቀፍ ግንኙነት ባለሙያ I |
6.1/አአ-6 |
ፕሣ-7 |
4461 |
1 |
ቢ.ኤ/ኤም.ኤ ዲግሪ ዓለም አቀፍ ግንኙነትና ፖለቲካል ሣይንስ/በኢኮኖሚክስ/በጋዜጠኝነትና ኮሚኒኬሽን/በቋንቋና ስነጽሑፍ፤ |
8/6 ዓመት፣ ፈረንሣይኛ ችሎታ ቅድሚያ አለው |
2 |
ጀማሪ የወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት ባለሙያ |
6.1/አአ-49 |
ፕሣ-1 |
2008 |
1 |
ቢ.ኤ ዲግሪ በሳይኮሎጂ/በሶሾሎጂ/ በፖሊቲካል ሳይንስና አለም አቀፍ ግንኙነት / በሕግ/ በሕዝብ አስተዳደር |
0 ዓመት |
3 |
ጀማሪ የስብዕና ልማት ሥልጠናና ግንዛቤ ባለሙያ |
6.1/አአ-73 |
ፕሣ-1 |
2008 |
1 |
ቢ.ኤ ዲግሪ በሳይኮሎጂ/በሶሾሎጂ/ በፖሊቲካል ሳይንስና አለም አቀፍ ግንኙነት / በሕግ/ በሕዝብ አስተዳደር |
0 ዓመት |
4 |
ጀማሪ የስፖርት ኢንቨስትመንት ማበረታቻ አፈፃፀም ክትትልና ድጋፍ ባለሙያ |
6.1/አአ-95 |
ፕሣ-1 |
2008 |
1 |
ቢ.ኤ ዲግሪ በስፖርት ማኔጅመንት በኢኮኖሚክስ |
0 ዓመት |
5 |
ከፍተኛ የሕዝብ ግንኙነት ባለሙያ |
6.1/አአ-272 |
III |
4343 |
1 |
ቢ.ኤ ዲግሪ በጆርናሊዝም እና ኮሙኒኬሽን፣ በአንግሊዝኛ እና አማርኛ |
4 ዓመት፣ ከዚህ ውስጥ በአመራርነት/በኃላፊነት አንድ ዓመትና ከዚያ በላይ ያገለገለ ወይም በኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት በኤክስፐርትነት የተመደበና የሕዝብ ግንኙነት ሥልጠና የወሰደ |
6 |
የሶሾል ሚዲያ ከፍተኛ ባለሙያ |
6.1/አአ-273 |
III |
4343 |
1 |
ቢ.ኤ/ቢ.ኤስ.ሲ ዲግሪ በጆርናሊዝምና ኮሙኒኬሽን፣ በእንግሊዝኛ እና በአማርኛ |
የእንግሊዘኛ እና የአማርኛ የጽሑፍ ዝግጅትና ትርጉም ሥራ ልምድ፣ በሙያ 9 ዓመት |
7 |
መካከለኛ የሕዝብ ግንኙነት ባለሙያ |
6.1/አአ-274 |
II |
3817 |
1 |
ቢ.ኤ ዲግሪ በጆርናሊዝምና ኮሙኒኬሽን፣ በእንግሊዝኛ እና በአማርኛ |
3 ዓመት፣ በመካከለኛ አመራርነት የሠራና የሕዝብ ግንኙነት ሥልጠና የወሰደ |
8 |
ጀማሪ የሕዝብ ግንኙነት ባለሙያ |
6.1/አአ-275 |
I |
3348 |
1 |
ቢ.ኤ ዲግሪ፣ በእንግሊዝኛ በአማርኛ፣ በጆርናሊዝም እና ኮሚኒኬሽን፣ |
2 ዓመት. የሕዝብ ግንኙነት ሥልጠና የወሰደ |
9 |
ከፍተኛ የጽሑፍ ዝግጅትና ትርጉም ባለሙያ II |
6.1/አአ-276 |
ፕሣ-8 |
5081 |
1 |
የቢ.ኤ/ኤም.ኤ ዲግሪ፣በቋንቋ፣ በሥነጽሑፍ |
9 /7ዓመት |
10 |
ከፍተኛ የጥገና ባለሙያ |
6.1/አአ-391 |
መፕ-12 |
3425 |
1 |
የኮሌጅ ዲፕሎማ/በኤሌክትሪክ የ3ኛ ዓመት ኮሌጅ ት/ያጠናቀቀ፣ 10+3 |
9 ዓመት |
በ3 ዓመት የተገኘ ኮሌጅ ዲፕሎማ፣ 4ኛ ዓመት ኮሌጅ ት/ያጠናቀቀ |
8 ዓመት |
||||||
11 |
ከፍተኛ የጥገና ባለሙያ |
6.1/አአ-392 |
እጥ-9 |
2008 |
1 |
5ኛክፍል |
13 ዓመት |
6ኛ ክፍል |
11 ዓመት |
||||||
7ኛ ክፍል |
9 ዓመት |
||||||
8ኛ ክፍል |
7 ዓመት |
||||||
12 |
ረዳት የዕቅድ ዝግጅት ባለሙያ II |
6.1/አአ-557 |
ፕሣ-3 |
2628 |
1 |
ቢኤ/ኤም.ኤ ዲግሪ በማኔጅመንት /በኢኮኖሚክስ/በቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን |
4/2 ዓመት |
13 |
ረዳት የበጀት ዝግጅት ባለሙያ |
6.1/አአ-558 |
ፕሣ-3 |
2628 |
1 |
ቢኤ/ኤም.ኤ ዲግሪ በአካውንቲንግ/ማኔጅመንት/ኢኮኖሚክስ/ቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን፣ |
4/2 ዓመት |
14 |
የተገልጋዮች ቅሬታ የመረጃ ባለሙያ III |
6.1/አአ-299 |
ፕሣ-6 |
3909 |
1 |
ቢኤ/ኤም.ኤ ዲግሪ ማኔጅመንት፣ ሕግ፣ ሥነ ዜጋ ሥነ-ምግባር ፖለቲካል ሳይንስ፣ |
7/5 ዓመት |
15 |
ጀማሪ የፋይናንስ ንብረት ኦዲት ባለሙያ |
6.1/አአ-570 |
ፕሣ-1 |
2008 |
2 |
ቢ.ኤ ዲግሪ አካውንቲንግ |
0 ዓመት |
16 |
ጀማሪ የክዋኔ ኦዲት ባለሙያ |
6.1/አአ-574 |
ፕሣ-1 |
2008 |
2 |
ቢ.ኤ ዲግሪ አካውንቲንግ |
0 ዓመት በክዋኔ ኦዲት በኦዲት ኮንፈረንስ፣ በፋይናንስና ንብረት፣ በክዋኔና በኦዲት ምክክር አገልግሎት፣ መረጃን ማሰባሰብ እና መጠይቅ ማዘጋጀት ሥራ ይሠራል |
17 |
ሴክሬተሪ |
6.1/አአ- |
ጽሂ-7 |
1743 3ኛ እርከን |
2 |
በቀድሞው የ12ኛ ክፍል /ከ1993 ዓ.ም መጨረሻ ጀምሮ 10ኛ ክፍል |
6 ዓመት |
የ1ኛ ዓመት ኮሌጅ ት/ያጠናቀቀ፣ ከ1995 ዓ.ም መጨረሻ ጀምሮ 10ኛ + 1 |
4 ዓመት |
||||||
የ1ኛ ዓመት ኮሌጅ ት/ያጠናቀቀ፣ የቴክኒክና ሙያ ዲፕሎማ፣ |
2 ዓመት |
||||||
የ3ኛ ዓመት ኮሌጅ ት/ያጠናቀቀ፣ የኮሌጅ ዲፕሎማ፣ የ1996 ዓ.ም መጨረሻ 10+3 ዲፕሎማ |
0 ዓመት |
||||||
18 |
ሴክሬተሪ |
6.1/አአ- |
ጽሂ-8 |
1743 |
4 |
በቀድሞው የ12ኛ ክፍል ት/ያጠናቀቀ፣ የ1993 ዓ.ም መጨረሻ ጀምሮ 10ኛ ክፍል ያጠናቀቀ |
8 ዓመት |
የ1ኛ ዓመት ኮሌጅ ትምህርት ያጠናቀቀ፣ የ1995 ዓ.ም መጨረሻ በ10+1 ቴክኒክና ሙያ የምስክር ወረቀት |
6 ዓመት |
||||||
የ2ኛ ዓመት የኮሌጅ ት/ያጠናቀቀ የቴክኒክና ሙያ ዲፕሎማ፣ የ1995 ዓ.ም መጨረሻ በ10+2 ደረጃ II |
4 ዓመት |
||||||
የ3ኛ ዓመት ፣ የኮሌጅ ትምህርት ያጠናቀቀ፣ የኮሌጅ ዲፕሎማ የ1996 ዓ.ም መጨረሻ 10+3 |
2 ዓመት |
||||||
የ4ኛ ዓመት የኮሌጅ ት/ያጠናቀቀና |
0 ዓመት |
||||||
19 |
የግንዛቤና ንቅናቄ ባለሙያ II |
6.1/አአ- 38 |
ፕሣ-5 |
3425 |
1 |
ቢ.ኤ/ኤም.ኤ ዲግሪ በሳይኮሎጂ በሶሽዮሎጂ፣ፖለቲካል ሳይንስና አለም አቀፍ ግንኙነት፣ በሕግ፣ በሕዝብ አስተዳደር |
6./4 ዓመት የሥራ ልምድ |
20 |
የግንዛቤና ንቅናቄ ባለሙያ |
6%1/rr-39 |
ፕሣ-4 |
3001 |
1 |
ቢ.ኤ/ኤም.ኤ ዲግሪ በሳይኮሎጂ በሶሽዮሎጂ፣ፖለቲካል ሳይንስና አለም አቀፍ ግንኙነት፣ በሕግ፣ በሕዝብ አስተዳደር |
5/3 ዓመት |
21 |
ጀማሪ የወጣት አደረጃጀትና ድጋፍና ከት/ባለሙያ |
6.1/አአ-58 |
ፕሣ-1 |
2008 |
1 |
ቢ.ኤ ዲግሪ በኢኮኖሚክስ፣ በቢዝነስ ማኔጅመንት፣ በፖሊቲካል ሣይንስ፣ በሶሾዮሎጂ ፣ በሳይኮሎጂ፣ በስታትስቲክስ |
0 ዓመት |
22 |
ጀማሪ የኤች.አይ.ቪ/ኤድስ መከላከል ባለሙያ |
6%1/rr-82 |
ፕሣ-1 |
2008 |
1 |
ቢኤ ዲግሪ በማህበራዊ ሣይንስ |
0 ዓመት |
23 |
ሞተረኛ ፖስተኛ |
6.1/አአ-334፣335 |
እጥ-3 |
813 |
1 |
4ኛ ክፍል 1ኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድ |
0 ዓመት |
24 |
ጁኒየር የሥራ አካባቢ ደህንነትና ጤንነት ባለሙያ |
6.1/አአ-246 |
ፕሣ.1/1 |
3145 |
1 |
ጁኒየር የሥራ አካባቢ ጤንነትና ደህንነት ፕሮፌሽናል |
0 ዓመት |
25 |
የመስተንግዶ ሠራተኛ |
6.1/አአ- |
እጥ-3 |
813 |
1 |
5ኛ ክፍል |
8 ዓመት |
6ኛ ክፍል |
4 ዓመት |
||||||
7ኛ ክፍል |
2 ዓመት |
||||||
26 |
ጀማሪ የንብረት |
6.1/አአ-383 |
ፕሣ-1 |
2008 |
1 |
ቢ.ኤ ዲግሪ በአካውንቲንግ ፣ በማኔጅመንት |
0 ዓመት |
27 |
የስፖርት ኢንቨስትመንት ማበረታቻና ግምገማ ባለሙያ III |
6.1/አአ-94 |
ፕሣ-6 |
3909 |
1 |
ቢ./ኤም.ኤ ዲግሪ በስፖርት |
7/6 ዓመት |
28 |
ከ/የስፖርት ፋሲሊቲ ግንባታና |
6.1/አአ-2009 |
XVII |
7204 |
1 |
ቢ.ኤስ.ሲ/ኤም.ኤስ.ሲ ዲግሪ በሲቪል መሐንዲስ እና ኮንስትራክሽን ማኔጅመንት |
7/6 ዓመት |
29 |
ከፍተኛ ስታንዳርዳይዜሽን ዲዛይን ጥናት ዝግጅትና ክትትል መሐንዲስ |
6.1/አአ-210 |
XVII |
7204 |
1 |
ቢ.ኤስ.ሲ/ኤም.ኤ ዲግሪ በሲቭል መሐንዲስ እና ኮንትራክሽን ማኔጅመንት |
7/6 ዓመት |
30 |
ጀማሪ የስፖርት ትጥቅና መሣሪያዎች ፖሊሲ አተገባበር ባለሙያ |
6.1/አአ-218 |
ፕሣ-1 |
2008 |
1 |
ቢ.ኤ ዲግሪ በስፖርት ሣይንስ |
0 ዓመት |
31 |
ከፍተኛ የማህበራት አደረጃጃትና የማዘውተሪያ ስፍራዎች ባለሙያ I |
6.1/አአ-130 |
ፕሣ-7 |
2008 |
1 |
ቢ.ኤ ዲግሪ/ኤም.ኤ ዲግሪ በስፖርት ሣይንስ |
8/6 ዓመት |
ማሳሰቢያ፡-
- የቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ተቋማት ከደረጃ 1 እስከ ደረጃ 5 የትምህርት ማስረጃ የምታቀርቡ አመልካቾች የብቃት ማረጋገጫ ሲ.ኦ.ሲ (COC) ማቅረብ ይጠበቅባችኃል፡፡
- የምዝገባ ቦታና ጊዜ፡-
- ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀናት በኃላ ባሉት 7(ሰባት) ተከታታይ የሥራ ቀናት ከጠዋቱ 2፡30-6፡30፣ ከምሣ በኃላ ከቀኑ 7፡30-11፡30 ድረስ ባምቢስ አጠገብ በሚገኘው ዲሊኦፒል ሆቴል ጎን 1ኛ ፎቅ የወጣቶችና ስፖርት ሚኒስቴር የሰው ሀብት ሥራ አመራር፣ ልማትና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ጽ/ቤት፣
- በምዝገባ ወቅት ማቅረብ የሚገባቸው ማስረጃዎች፡- ዋናውን የት/ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር
- ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 011 868 51 58
- የወጣቶችና ስፖርት ሚኒስቴር
Please Click here
to move back to job lists