Organization Catagories
- Organization Catagories
- Accountant
- Aviation
- Bank
- Banks
- College
- Contractors
- Embassy
- Factory
- Factory / Industries
- Factory/industries
Fields of Study
Job Type:Government Organization
Fields of Education: ሳኒተሪ ኢንጂነሪንግ / ሲቭል ኢንጂነሪንግ /ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ / አካ?
Organization: የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን
Salary : 5452 - 13517
Posted:2016-11-17
Application Dead line:2016-11-23
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከዚህ በታች በተመለከቱት ክፍት የሥራ ፈላጊዎች አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
ተ.ቁ |
የሥራ መደብ መጠሪያ |
መነሻ ደመወዝ |
ብዛት |
የትምህርት ደረጃ |
ሙያ |
የሥራ ልምድ |
ተጨማሪ መስፈርት |
የሥራ ቦታ |
የቅጥር ሁኔታ |
1 |
ከፍተኛ ሳኒተሪ መሀንዲስ |
13517 |
1 |
ቢ.ኤስ.ሲ/ኤም.ኤስ.ሲ ዲግሪ |
ሳኒተሪ ኢንጂነሪንግ |
4/2 |
በውሃ አቅርቦትና ጥናት ላይ የተሳተፈ/የተሳተፈች |
አዲስ አበባ |
በቋሚነት |
2 |
ከፍተኛ ሲቭል መሀንዲስ |
13517 |
1 |
ቢ.ኤስ.ሲ/ኤም.ኤስ.ሲ ዲግሪ |
ሲቭል ኢንጂነሪንግ /ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ |
4/2 |
በፕሮጀክቶች ክትትል ላይ የሠራ/ች |
አዲስ አበባ |
በቋሚነት |
3 |
ከፍተኛ ኦዲተር |
10927 |
1 |
ቢ.ኤስ.ሲ/ኤም.ኤስ.ሲ ዲግሪ |
አካውንቲንግ/ማኔጅመንት ወይም ተመሳሳይ |
4/2 |
በልማት ድርጅት ውስጥ የሠራ/ች እና ክንውን ኦዲት ላይ ቢያንስ 2 ዓመት ልምድ ያለው/ያላት |
አዲስ አበባ |
በቋሚነት |
4 |
ሴክሬታሪ |
5452 |
1 |
ዲፕሎማ |
ሴክሬታሪያል ሳይንስና ቢሮ አስተዳደር |
4 |
|
አዲስ አበባ |
ለ1 ዓመት በኮንትራት |
ማሳሰቢያ፡-
አመልካቾች ለምዝገባ ሲመጡ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
የምዝገባ ቀን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ5 የሥራ ቀናት በሥራ ሰዓት ብቻ ይሆናል፡፡
የምዝገባ ቦታ፡- ከአራት ኪሎ ወደ መገናኛ የሚወስደው መንገድ ኬንያ ኢምባሲ ፊት ለፊት ቢሻን ጋሪ ህንፃ ላይ በሚገኘው የኮርፖሬሽኑ ዋና መ/ቤት 2ኛ ፎቅ ሰው ሀብት ሥራ አመራረር ቢሮ
የኢንዱስትሪ ፖርኮች ልማት ኮርፖሬሽን
Please Click here
to move back to job lists