Organization Catagories
- Organization Catagories
- Accountant
- Aviation
- Bank
- Banks
- College
- Contractors
- Embassy
- Factory
- Factory / Industries
- Factory/industries
Fields of Study
Job Type:Government Organization
Fields of Education: ሲቪል ኢንዲነሪንግ/ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ / በቴክኒክና ሙያ ደረጃ 3 Fire
Organization: የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን
Salary : 4832 - 8252
Posted:2016-12-19
Application Dead line:2016-12-23
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከዚህ በታች በተመለከቱት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ ሥራ ፈላጊዎችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
ተ.ቁ |
የሥራ መደብ መጠሪያ |
መነሻ ደመወዝ |
ብዛት |
የትምህርት ደረጃና ሙያ |
የሥራ ልምድ |
ተጨማሪ |
የሥራ ቦታ |
የቅጥር ሁኔታ |
1 |
ጀማሪ ሲቪል መሀንዲስ |
8252 |
1 |
ቢ.ኤስ.ሲ ዲግሪ ሲቪል ኢንዲነሪንግ/ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ |
0 ዓመት |
የመመረቂያ ነጥብ 2.75 እና በላይ |
አዲስ አበባ |
በቋሚነት |
2 |
የእሳት አደጋ ተከላካይ |
4832 |
24 |
በቴክኒክና ሙያ ደረጃ 3 Fire & resecue operation & communication-fire and rescue equipment maintenance በደረጃ 2Fire Fighting and rescue operation ወይም በድሮው 12ኛ ክፍል ያጠናቀቀ/ችና ለሙያው የተጠቀሱትን የሙያ ዘርፎች የሠለጠነ/ች ሠርቲፋይ የሆነ/ች |
0/2/4 ዓመት |
በእሳት እና ድንገተኛ አደጋዎች መከላከል ዙሪያ የሥራ ልምድ ያለው በእሳት አደጋ መከላከልና መቆጣጠር ዙሪያ ሥልጠና ያለው እና መረጃ ማቅረብ የሚች |
ሀዋሳ |
ለ3 ዓመት ኮንትራት ሆኖ ከ3 ዓመት በኃላ የሚታደስ |
3 |
የእሳት አደጋ መከላከያ ተሸከርካሪ |
5452 |
6 |
4ኛ ደረጃና ልዩ መንጃ ፈቃድ ያለው/ያላት ወይም ደረቅ ጭነት 2 እና ከዚያ በላይ መንጃ ፈቃድ/ያለው/ያላት |
4 |
የፍሳሽ ወይም ደረቅ መኪና ማሽከርከር ልምድ ያለው/ያላት |
ሀዋሳ |
ለ3 ዓመት ኮንትራት ሆኖ ከ3 ዓመት በኃላ የሚታደስ |
ማሳሰቢያ፡-
- አመልካቾች ለምዝገባ ሲመጡ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- የምዝገባ ቀን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ5 የሥራ ቀናት በሥራ ሰዓት ብቻ ይሆናል፡፡
- የምዝገባ ቦታ፡- ከአራት ኪሎ ወደ መገናኛ በሚወስደው መንገድ ኬንያ ኤምባሲ ፊት ለፊት ቢሻንጋሪ ሕንፃ ላይ በሚገኘው የኮርፖሬሽኑ ዋና መ/ቤት 2ኛ ፎቅ ሰው ሀብት ሥራ አመራር ቢሮ
- ስልክ ቁጥር ፡- 0116616327
- ለተራ ቁጥር 2 እና 3 ተመዝገቢዎች ከላይ ከተጠቀሰው አድራሻ በተጨማሪ ሀዋሳ ከተማ ከሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ጎን በሚገኘው ሀዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ ፕሮጀክት ጽ/ቤት መግቢያ አጠገብ ከሚገኘው ቢሮ መመዝገብ ትችላላችሁ፡፡
- ስልክ፡- 0936494772
- የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን
Please Click here
to move back to job lists