Organization Catagories
- Organization Catagories
- Accountant
- Aviation
- Bank
- Banks
- College
- Contractors
- Embassy
- Factory
- Factory / Industries
- Factory/industries
Fields of Study
Job Type:Government Organization
Fields of Education: BSC/MSC
Organization: የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፓሬሽን
Salary : 13517
Posted:2016-02-18
Application Dead line:2016-02-24
ክፍት የሥራ ማስታወቂያ
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፓሬሽን ከዚህ በታች በተመለከተው ክፍት የሥራ መደብ ላይ ሥራ ፈላጊዎችን አወዳድሮ ለ1 ዓመት በኮንትራት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
ተ.ቁ |
የሥራ መደብ መጠሪያ |
መነሻ ደመወዝ |
ብዛት |
የትምህርት ደረጀ |
ሙያ |
የሥራ ልምድ |
ተጨማሪ መስፈርት |
የሥራ ቦታ |
1 |
ኤሌክትሪካል ኢንጂነር |
13517 |
4 |
BSC/MSC |
ኤሌክትሪካል ኢንጂነሪንግ |
4/2 |
|
አዳማ ፤ |
የቅጥር ሁኔታ ኮንትራት፡፡ማሳሰቢያ፡-
- አመልካቾች ለምዝገባ ሲመጡ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ ዋናውና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- የምዝገባ ቀን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ5 የሥራ ቀናት በሥራ ሰዓት ብቻ ይሆናል፡፡
- የምዝገባ ቦታ
ድሬዳዋ፡-ከንቲባ ጽ/ቤት የሰው ሃብት ልማት ቢሮ፡፡
ኮምቦልቻ፡-ከንቲባ ጽ/ቤት፡፡
መቀሌ፡-ኢንዱስትሪና ከተማ ልማት ቢሮ የሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር፡፡
በተጨማሪም፡-ከአራት ኪሌ ወደ መገናኛ በሚወስደው መንገድ ኬኒያ ኤምባሲ ፊት ለፊት ቢሻንጋሪ ሕንፃ ላይ በሚገኘው የኮርፓሬሽኑ ዋና መ/ቤት 2ተኛ ፎቅ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
Please Click here
to move back to job lists