Organization Catagories
- Organization Catagories
- Accountant
- Aviation
- Bank
- Banks
- College
- Contractors
- Embassy
- Factory
- Factory / Industries
- Factory/industries
Fields of Study
Job Type:Government Organization
Fields of Education: በአውቶ መካኒካል የኮሌጅ ዲፕሎማ /10 + 3/ ያለው/ያላተ
Organization: የግብርና ምርት ማሳደጊያዎች አቅራቢያ ድርጅት
Salary : 2,075
Posted:2016-02-28
Application Dead line:2016-03-12
ተ.ቁ |
የስራ መደቡ መጠሪያ |
ብዛት |
ተፈላጊ የትምህርት ዝግጅትና የስራ ልምድ |
የቅጥር ሁኔታ |
ደመወዝ |
የስራ ቦታ |
1 |
አውቶ ቴክኒሽያን |
2 |
- በአውቶ መካኒካል የኮሌጅ ዲፕሎማ /10 + 3/ ያለው/ያላተ ሆኖ ከምረቃ በኃላ በሙያው ከ4 /አራት/ አመት ያላነሰ የስራ ልምድ ያለው /ያላት ወይም - በአውቶ መካኒክ የቴክኒክና ሙያ ዲፕሎማ /10+ 2/ ያለው ያላት ሆኖ ከምረቃ በኃላ ከሙያው ከ6 (ስድስት) አመት ያላነሰ የስራ ልምድ ያለው/ ያላት ወይም - በቀድሞው 12ኛ ክፍል /በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት 10ኛ ክፍል/ ያጠናቀቀ/ች ሆኖ በሙያው ከ8 /ስምንት/ ዓመት ያላነሰ የስራ ልምድ ያለው/ያላት |
ቋሚነት |
ብር 2,075 |
አዲስ አበባ |
ማሳሰቢያ፡ መመዘኛውን የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ኦርጅናሉና የማይመለስ ፎቶ ኮፒዎች ከ እና ማመከቻ ጋር በማያያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ በድርጅቱ ዋናው መ/ቤት የሰወ ሀብት ስራ አመራር ዳይሬክተር በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
አድራሻ፡- የግብርና ምርት ማሳደጊያዎች አቅራቢያ ድርጅት፣ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ፣ ቀበሌ 12/13፣ ቃሊቲ ጉምሩክ ፊት ለፊት ወደ ውስጥ ገባ ብሎ ጅንአድ አጠገብ፣ ስ.ቁ 0114425612/13 ወይም 0114425629 ፖ.ሣ.ቁ 100077 አዲስ አበባ
Please Click here
to move back to job lists